"በአርሲ የሚስተዋለው በደልና ግፍ 'እስከ መቼ?' የሚል...ጥያቄን ፈጥሯል" - አቡነ ማትያስ
በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን በምእመናን እና በአብያተ ክርስቲያናት ላይ የሚፈጸመው ጥቃት መቀጠሉ "እስከ መቼ" የሚል ሐዘን እንደፈጠረ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ባስተላለፉት መልዕክት አስታወቁ። ባለፈው እሁድ እና ሰኞ በምሥራቅ አርሲ ዞን ውስጥ በሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች ውስጥ በታጣቂዎች በተፈጸሙ ጥቃቶች 13 የሚሆኑ ሰዎች ሲገደሉ፣ አንድ ቤተክርስቲያን በእሳት የወደመ መሆኑን እና ሌላ ቤተክርስቲያን ላይ ዘረፋ እና ጉዳት መድረሱን የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ እና ነዋሪዎች ገልጸዋል።
Patriarch Abune Mathias of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church has expressed deep sorrow over the ongoing attacks against believers and churches in the Arsi Zone of the Oromia region. His statement questions how long these acts of violence will continue. Recent assaults by armed groups in East Arsi Zone resulted in the deaths of approximately 13 individuals. Additionally, one church was destroyed by fire, while another sustained damage and looting.
The attacks raise concerns about religious freedom and the safety of minority communities in the region.
📌 Kaynak
Bu özet BBC Amharic kaynağından otomatik derlenmiştir. Tamamı için orijinal habere gidin.
Orijinal haberi oku →