ትራምፕ እና የኢራኑ ፕሬዚዳንት ጦርነቱን የሚያስቆመውን የመግባቢያ ሰነድ ፈረሙ
የአሜሪካ እና ኢራን ፕሬዚዳንቶች ጦርነቱን ከአሁን ጀምሮ የሚያስቆመውን የመጀመርያ ስምምነት ፈረሙ። ስምምነቱ የሆርሙዝ ወሽመጥን እንደገና መክፈት፣ የ300 ቢሊዮን ዶላር ኢራንን “መልሶ የመገንባት” ዕቅድ፣ አሜሪካ ኢራን ላይ የጣለችውን “ሁሉንም ዓይነት ማዕቀቦች” የሚያስቆም ነው። ነገር ግን የኢራን ጦርነት እንዲቀሰቀስ ዋነኛ ምክንያት የሆነው የኒውክሌር ፕርግራም ሊራዘም በሚችል 60 ቀናት ውስጥ ድርድር የሚካሄድበት ጉዳይ ሆኗል።
📌 Kaynak
Bu haber XML kaynağından derlenmiştir. Tamamı için orijinal habere gidin.
Orijinal haberi oku →News AI World — Mobil uygulama
Bu haberleri 45 dilde, anlık çeviriyle cebinde. Erken erişim için Gmail adresini bırak.