ፒት ሄግሴት አውሮፓ የአደገኛ ርዕዮተ ዓለሞች “ወረራ” ተጋርጦባታል በማለት የስደተኛ ፖሊሲን ተቹ
የአሜሪካው መከላከያ ሚኒስትር በፈረንሳይ የሁለተኛው የዓለም ጦርነት መታሰቢያ ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር የአውሮፓ አገራትን የስደተኞች ፖሊሲ ነቀፉ። ሚኒስትሩ በንግግራቸው አንዳንድ የአውሮፓ አገራት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ስደተኞች እንዲገቡ መፍቀዳቸውን ተችተው “ወረራ” ሲሉ ጠርተውታል። “የሚያሳዝነው፣ ዛሬ፣ የአውሮፓ የባሕር ዳርቻዎች በተለያዩ አደገኛ ርዕዮተ ዓለሞች ተወርሯል” ብለዋል።
U.S. Secretary of Defense Lloyd Austin has criticized Europe's immigration policies during a speech at a World War II commemoration in France. Austin stated that some European nations have allowed a large influx of migrants, which he described as an "invasion." He expressed concern that European shores are currently being "invaded by various dangerous ideologies."
The remarks highlight potential geopolitical tensions and differing approaches to migration and security among NATO allies.
📌 Kaynak
Bu özet BBC Amharic kaynağından otomatik derlenmiştir. Tamamı için orijinal habere gidin.
Orijinal haberi oku →